የኢትዮጵያ ፌደራሳዊ ዲሞክራሲያዊ ሆኖባለክ
# ፌደራሳ ነጋሪት ጋገኒግ
FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
| ወላሳኛ ዓመት ቁጥር ወስት አዲስ አብስ... ሐምል.ያጎ ቀን የስኢያንኛ ዓ.ም | በኢትዮጵያ ፌደራሳዊ ዲሞክራሲያዊ ሆኖባለክ የአዝብ ተወካየች ምክር ቤት መባቂነት የመግ | 30ᵗʰ Year No 35 ADDIS ABABA ...July 24ᵗʰ, 2024 | | --- | --- | --- |
| ማውም አዋጅ ቁጥር የስኢያንኛዕ/የስኢያንኛ የግል ዳታ ጥበቃ አዋጅ... ...ገጽ የዴስራኔያገየ | Content Proclamation No. 1321/2024 Personal Data Protection Proclamation ...page 15619 | | --- | --- |
| አዋጅ ቁጥር የስኢያንኛዕ/የስኢያንኛ የግል ዳታ ጥበቃን ለመደንገግ የመግ አዋጅ | PROCLAMATION No. 1321/2024 PROCLAMATION TO PROVIDE FOR PERSONAL DATA PROTECTION | | --- | --- | | በህገራችን ግለሰበች በግል ዳታቸው ላይ ያላቸውን መብት በዝርዝር የሚደነግግ ሕግ ባለመኖሩና የግል ዳታ ጥበቃ ተቆጣጣሪ ተቋም አለመስየመ- መንክሪ የግል ዳታ ጥበቃ ሥርዓት እንዳይፋጫ የራስን አለታዊ ድርሻ ያበረከተ በመሆኑና ዳታ በሚሰበሰብበትና በሚቀናበርበት ወቅት የግል ዳታ ጥስት እንዳይፋጫ ለመቆጣጠር የሚያስችል የግል ዳታ ጥበቃ አዋጅ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ፣ | WHEREAS, the lack of laws detailing individuals' rights concerning their personal data and the absence of a dedicated regulatory authority to oversee personal data protection has resulted in the absence of a robust personal data protection system in the country, and adopting a personal data protection proclamation is essential to prevent violations of personal data during its collection and processing; WHEREAS, with the advancement of digital technology, the type and number of services delivered directly through the information network have expanded, and it is necessary to collect personal data to ensure these services are tailored to the needs of the users and streamline their delivery; and the role of processing personal data collected during digital service delivery is increasingly significant for social and economic development; | | የግል ዋጋ Unit Price | ነጋሪት ጋገኒግ ፖ.ግ.ቶ. የሚደነግግ Negarit G. P.O.Box 80001 |
75 1676888
4.5.4.3 1.2.4 2.1.1 4.1.2 4.1.3 4.1.4 4.1.5 4.1.6 4.1.7 4.1.8 4.1.9
Federal Negarit Gazette No. 35, 24th July, 2024 ...page 15620
ከግል ደታ ጋር የተያያው የመብት ጥስቶች ስከሰቱ ውጤታማ መፍትሄዎችን ለመስጠት፡ ከደታ ማቀናበር ሥራዎች ጋር የተያያው አደጋዎችን ለመቀነስ፡ ፈጤሪን ለማበረታታት፡ በደጀታል ኢኮኖሚ ላይ እምነት ለመፍጠር እና ኃላፊነት የሚሰማው የደታ ማቀናበር ባህልን ማሳደግ ውሳኝነት ያለው በመሆኑ፡
በኢ.ትዮጵያ የግል ደታ ጥበቃ ሥርዓት ዓለም እቀፍዊ ደረጃዎችን በጠበቀ መልኩ በመገንበት የግል ደታ ከህገር ውስጥ ወደ ውጨ ሆገር፡ እንደዚሁም ከህገር ውጨ ወደ ሆገር ውስጥ በማዘምወር የሚገኘ መልካም ዕድልናትን መጠቀም አስፈላጊ በመሆኑ፡
በኢ.ትዮጵያ ፈደራላዊ ደሞክራሲያዊ ሪገብሊክ ሕገመንግሥት እንቀጽ ሃይ(ይ) መሠረት የሚከተለው ታውጂል።
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጋዎች
ይ. አምር ርዕስ
ይህ አዋጅ “ የግል ደታ ጥበቃ አዋጅ ቁጥር ይችይደች / የችይ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።
ይ. ትርጉም
የቃል አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር፡ በዚህ አዋጅ ውስጥ
ይ/“ዲቃ” ማለት፡-
ሀ) ለታቀደ ዓለማ አስቀድሞ በተሰጠው ትእህዝ መሰረት ራስ እዘዝ በሆነ መሳሪያ በመቀናበር ሂደት ላይ ያለ፡
ለ) በፈደል ተራ (ሀ) በተጠቀሰው መሳሪያ እንደቀናበር ታስቦ የተሰበሰበ፡
ሐ) በአንድ የመዝገብ ሥርዓት እኩል እንደሆን ወይም የመዝገብ ሥርዓቱ የተወሰነ ክፍልን ለማግላት ታቅይ የተመዘገበ፡ ወይም